×
በዚህ ፕሮግራም ዳኢ ሸምሱዲን እንድሪስ ስለ የቁርዓን ትሩፋትና ጥቅሙ ያብራራበትና እንዲሁም ቁርዓን ለሰው ልጅ መምሪያና ከአላህ (ሱ.ወ ) የወረደ የአላህ ቃል ሰለሆነ ቁርአን በብዛት ማንበብ (መቅራት ( አለብን በማለት በስፋት ያብራራበት ሙሃዳራ ነው .